• (+251)462125955
  • SNNPRS, Hwassa Ethiopia

የማክሮ ኢኮኖሚና ፖሊሲ ማኔጅመንት ጥናትና ትንተና ዳይሬክቶሬት

  1. ክልላዊ ሀብት ግመታና የኢኮኖሚ ዕድገት ጥናት ያካሂዳል፤
  2. ክልላዊ የሀብት ማከፋፈያ ቀመር ያዘጋጃል፤
  3. የክልላዊ ሀብት ማከፋፈያ አመልካቾችን በየጊዜው ጥናት በማድረግ ይበልጥ ፍትሐዊ እንዲሆን ያደርጋል፤
  4. በክልሉ የሀብት ማከፋፈያ ቀመር አሠራር ላይ ለክልልና አስተዳደር እርከኖች እንዲሁም አግባብ ላላቸው ባለድርሻ አካላት ስልጠና ይሰጣል፤
  5. የክልሉን የድህነት ገጽታ ጥናት ያካሂዳል፤
  6. ከፌደራል የህግ ማዕቀፍ ጋር እንዲጣጣም በማድረግ ክልላዊ ፖሊሲ ያዘጋጃል፤
  7. የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ አፈፃፀም ጥናት ያካሂዳል፤
  8. በተለያዩ የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ ጥናት ያካሂዳል፤ የአቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል፤
  9. በሥራ ላይ የዋሉ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ያስገኙትን ፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ያደርጋል፤
  10. የቁጠባና ኢንቨስትመንት ምጣኔ ጥናት ያደርጋል፤
  11. በተገኙ የጥናት ውጤቶች ላይ በመመሥረት ለአስፈፃሚ አካላት ለፖሊሲ ግብአት ያቀ